Sidama Buna football Event

Sidama Buna football Event About all event And the mangement in and out of bored the realtion of team with all famile of sidama buna

ሲዳማ ቡና ኤፍሬም ታምራትን የግሉ አድርጓል።ክለባችን ሲዳማ ቡና የአርባምንጭ ከተማ ተጫዋች የነበረዉን ኤፍሬም ታምራት በ2 ዓመት ኮንትራት አስፈርሟል።ሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ ፅ/ቤት
14/08/2026

ሲዳማ ቡና ኤፍሬም ታምራትን የግሉ አድርጓል።

ክለባችን ሲዳማ ቡና የአርባምንጭ ከተማ ተጫዋች የነበረዉን ኤፍሬም ታምራት በ2 ዓመት ኮንትራት አስፈርሟል።

ሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ ፅ/ቤት

ሲዳማ ቡና ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የስድስት ነባሮችን ውል አራዘመበካፍ ቻምፒየንስ ሊግ ኢትዮጵያን የሚወክለው ሲዳማ ቡና ልምምዱን አጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ክለቡም በዛሬው ዕለት ው...
14/08/2026

ሲዳማ ቡና ሦስት አዳዲስ ተጫዋቾችን ሲያስፈርም የስድስት ነባሮችን ውል አራዘመ

በካፍ ቻምፒየንስ ሊግ ኢትዮጵያን የሚወክለው ሲዳማ ቡና ልምምዱን አጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ክለቡም በዛሬው ዕለት ውላቸውን የተጠናቀቁ እና አዳዲስ ተጫዋቾች በይፋ አስፈርሟል።

ታታሪው የመስመር እና የመሐል ሜዳ ተጫዋች ቢኒያም በላይ ከሀዋሳ ከተማ የመሐል ተከላካዩ ውብሸት ክፍሌ ከወላይታ ድቻ በሁለት አመት እና አጥቂው ይገዙ ቦጋለ በአንድ አመት ውል ወደ ቀደመ ክለቡ በይፋ በአዲስ መልኩ የተቀላቀሉ አዳዲስ ተጫዋቾች ሲሆኑ።

ወሳኙ ተከላካይ ያሬድ ባዬ ፣ የመስመር አጥቂው መስፍን ታፈሰ ፣ ተከላካዩ ደስታ ደሙ ፣ ተከላካዩ አስቻለው ሙሴ ፣ አማካዩ መላኩ አስፋው እና ሌላኛው ተከላካይ አቤኔዘር አስፋው በክለቡ የሚያቆያቸውን ተጨማሪ የሁለት ዓመት አዲስ ኮንትራት ፈርመዋል።

✍️ቴዎድሮስ ታከለ

ሲዳማ ቡና ካሊድ አውቾ (Khalid Aucho) የሚባል የተከላካይ አማካይነት (Defensive Midfielder) ተጫዋች አስፈርሟል። ካሊድ አውቾ (Khalid Aucho) ማነው? 1. ግላዊ ...
13/08/2026

ሲዳማ ቡና ካሊድ አውቾ (Khalid Aucho) የሚባል የተከላካይ አማካይነት (Defensive Midfielder) ተጫዋች አስፈርሟል።
ካሊድ አውቾ (Khalid Aucho) ማነው?
1. ግላዊ መረጃ
የትውልድ ዘመን፡ ኦገስት 8, 1993 (በአሁኑ ሰዓት 33 ዓመቱ ነው)
የትውልድ ቦታ፡ጂንጃ (Jinja)፣ ዩጋንዳ
ቁመት፡ 1.80 ሜትር
የሚጫወትበት ቦታ፡** ተከላካይ አማካይ (Defensive Midfielder)
2. የክለብ ቆይታ እና ታሪክ
ካሊድ አውቾ በምስራቅ አፍሪካ እና በተለያዩ የዓለም ክፍሎች በሚገኙ በርካታ ክለቦች ተጫውቶ ትልቅ ልምድ ያካበተ ተጫዋች ነው፦
በመጀመሪያዎቹ ዓመታት፡ በሀገሩ ዩጋንዳ ጂንጃ ሙኒሲፓል እና ሲምባ ኤፍሲ፣ እንዲሁም በኬንያ ቱስከር እና ጎርማሂያ (Gor Mahia) ክለቦች ውስጥ ድንቅ ጊዜ አሳልፏል።
ዓለም አቀፍ ልምድ፡ አቅሙን በማሳደግ በደቡብ አፍሪካ (Baroka FC)፣ በሰርቢያ (Red Star Belgrade እና OFK Beograd)፣ በህንድ (East Bengal እና Churchill Brothers)፣ እንዲሁም በግብፅ ፕሪሚየር ሊግ (Misr El-Makasa) ክለቦች ተጫውቷል።
ያንግ አፍሪካንስ (Yanga SC) (ከ 2021–2025)፡ በታንዛኒያው ታላቅ ክለብ ያንግ አፍሪካንስ (ያንጋ) ቆይታው እጅግ ስኬታማ የነበረ ሲሆን፣ የሊጉን ዋንጫ በተከታታይ እንዲያነሱ ትልቅ አስተዋፅኦ አድርጓል።
ወደ ሲዳማ ቡና ከመምጣቱ በፊት ሲንጊዳ ብላክ ስታርስ (Singida Black Stars SC) ለተባለ የታንዛንያው ክለብ እየተጫወተ ይገኝ ነበር።
3. የብሔራዊ ቡድን ተሳትፎ (Uganda Cranes)
ካሊድ አውቾ ከ 2013 ጀምሮ የዩጋንዳ ብሔራዊ ቡድን ዋና ተጫዋች ሲሆን፣ በአሁኑ ሰዓት የቡድኑ አምበል (Captain)ነው።
ለብሔራዊ ቡድኑ ከ 60 በላይ ጨዋታዎችን ያደረገ ሲሆን፣ ዩጋንዳ ከ 38 ዓመታት መጠበቅ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በ2017ቱ የአፍሪካ ዋንጫ (AFCON) እንድታልፍ ቁልፍ ሚና ከተጫወቱት ተጫዋቾች አንዱ ነው።
በአጠቃላይ ካሊድ አውቾ በጠንካራ አቋሙ፣ ጉልበትን በሚጠይቀው የኳስ አከላከል ብቃቱ እና በሜዳ ላይ ባለው የአመራር ክህሎት (Leadership) በምስራቅ አፍሪካ እግር ኳስ ውስጥ ስሙ ጎልቶ ከሚነሳ ምርጥ አማካዮች አንዱ ነው።
Via Mebre Ze Solomonst

ሲዳማ ቡና ለብሔራዊ ቡድን 6 ተጫዋቾችን አስመርጠዋል👊!የአገራችን ኩራት፣ የዋሊያዎቹ መጋቢ Sidama Bunna !!ዛሬ ይፋ በሆነው የኢትዮጵያ ወንዶች ብሔራዊ ቡድን (ዋሊያዎቹ) የፓሞጃ 20...
10/08/2026

ሲዳማ ቡና ለብሔራዊ ቡድን 6 ተጫዋቾችን አስመርጠዋል👊!
የአገራችን ኩራት፣ የዋሊያዎቹ መጋቢ Sidama Bunna !!

ዛሬ ይፋ በሆነው የኢትዮጵያ ወንዶች ብሔራዊ ቡድን (ዋሊያዎቹ) የፓሞጃ 2027 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጊዜያዊ ስብስብ ውስጥ ክለባችን ሲዳማ ቡና 6 ተጫዋቾችን በማስመረጥ ትልቅ ታሪክና የበላይነት አስመዝግቧል! ይህ ታላቅ ስኬት የክለባችንን ጥንካሬ፣ የተጫዋቾቻችንን አስደናቂ ብቃት እና የአሰልጣኝ ክፍሉ የያሬድ ገመቹ የተዋጣለት ስራ በግልጽ የሚያሳይ ነው።

የአገርን ሰንደቅ ዓላማ ለመሸከምና የአገራችንን እግር ኳስ በዓለም አቀፍ መድረክ ለማስጠራት ከተመረጡት የብሔራዊ ቡድኑ ስብስብ መካከል ስድስቱ የሲዳማ ቡና የልብ ትርታዎች መሆናቸው ለመላው የክለባችን ደጋፊዎች፣ ለአመራሩና ለክልላችን ሕዝብ ታላቅ ኩራት ነው።

ለዋሊያዎቹ ጥሪ የተደረገላቸው የሲዳማ ቡና ኮከቦች ዝርዝር፦

_ ግብ ጠባቂ 1. ትንሳኤ ማርቆስ — (ከሲዳማ ቡና ከ20 ዓመት በታች ስብስብ)

☞ የተከላካይ ክፍል

2. ደግፌ ዓለሙ – (ተከላካይ)

3. ያሬድ ባየህ – (ተከላካይ)

የአጥቂ ክፍል

4. መስፍን ታፈሰ – (አጥቂ)

5. አቤል ያለው – (አጥቂ)

6. ብርሃኑ በቀለ (አጥቂ)

ይህ ጥሪ ክለባችን በውድድር ዓመቱ እያሳየ ላለው ጠንካራ ተፎካካሪነት እና ወደ ላቀ ስኬት ለመራመድ ለሚያደርገው ጉዞ ትልቅ መነሳሳትን የሚፈጥር ነው። ተጫዋቾቻችን በብሔራዊ ቡድን ቆይታቸው ደምቀው እንደሚመለሱና አገራቸውን በክብር እንደሚያገለግሉ ሙሉ እምነት አለን።

ለመላው ተጫዋቾቻችን እና ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን መልካም የዝግጅትና የውድድር ጊዜ እንዲሆንላቸው እንመኛለን!
✍️Temesgen Tesfaye!

ክለባችን ሲዳማ ቡና ተጋጣሚውን አውቋል !የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን አንስቶ በካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ የሚሳተፈው ሲዳማ ቡና ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት በወጣው የምድብ ድልድል መሠረት  የቅድመ...
06/08/2026

ክለባችን ሲዳማ ቡና ተጋጣሚውን አውቋል !

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን አንስቶ በካፍ ቻምፒዮንስ ሊግ የሚሳተፈው ሲዳማ ቡና ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት በወጣው የምድብ ድልድል መሠረት የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታውን ከ ቻዱ ኤግሎንስ ጋር እንደሚያደርግ ታውቋል።

* የሁለቱ ቡድኖች አሸናፊ ከቡሩንዲው ኤግሌ ኖይር እና ከሱዳኑ አል ሂላል አሸናፊ ጋር የሚጫወት ይሆናል።

ሲዳማ ቡና 2 ተጫዋቾችን በይፋ አስፈርሟል!! ከወላይታ ድቻ ጋር ለመጫወት በቃል ደረጃ የተስማሙት ኤፍሬም ታምራት እና ውብሸት ክፍሌ ለሲዳማ ቡና ለመጫወት ከስምምነት ላይ ደርሰዋል በሲዳማ ቡ...
18/07/2026

ሲዳማ ቡና 2 ተጫዋቾችን በይፋ አስፈርሟል!!

ከወላይታ ድቻ ጋር ለመጫወት በቃል ደረጃ የተስማሙት ኤፍሬም ታምራት እና ውብሸት ክፍሌ ለሲዳማ ቡና ለመጫወት ከስምምነት ላይ ደርሰዋል በሲዳማ ቡና ቤት ለ2 አመት የሚቆዩ ይሆናል!!

ከትናንት በስትያ ከጦና ንቦቹ ጋር በቃል ደረጃ የተስማማው ተጫዋቾች መዳረሻቸው ሲዳማ ቡና ሆኗል የወቅቱ የሊጉ አሸናፊ ሲዳማ ቡና በሀገር ውስጥ እና በአፍሪካ መድረክ ለሚጠብቁት ጨዋታዎ...

በዘንድሮ ዓመት አብዛኛውን ጨዋታዎች ለሲዳማ ቡና በመጫወት ያገለገለው ተከላካይ በሻምፒዮኖቹ ቤት ለመቆየት ተስማምቷል።
17/07/2026

በዘንድሮ ዓመት አብዛኛውን ጨዋታዎች ለሲዳማ ቡና በመጫወት ያገለገለው ተከላካይ በሻምፒዮኖቹ ቤት ለመቆየት ተስማምቷል።

በዘንድሮ ዓመት አብዛኛውን ጨዋታዎች ለሲዳማ ቡና በመጫወት ያገለገለው ተከላካይ በሻምፒዮኖቹ ቤት ለመቆየት ተስማምቷል። ትናንት የመስመር አጥቂውን መስፍን ታፈሰን ውል በማራዘም ወደ ...

የሲዳማ ቡና አንበል   በሲዳማ ቡና ቤት ለመቆየት ከስምምነት ደርሷል!!
17/07/2026

የሲዳማ ቡና አንበል በሲዳማ ቡና ቤት ለመቆየት ከስምምነት ደርሷል!!

ከሁለት ክለቦች ጋር የሊጉን ዋንጫ ያነሳው የወቅቱ የሊጉ ኮከብ ተጫዋች በሲዳማ ቡና ለመቆየት መስማማቱን አውቀናል። ሲዳማ ቡናዎች የ2018 ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን ከፍ አድ.....

ደግፎ አለሙ (ዶሬ) ወደ ተወለደባት ከተማ ወደ ዶሬ ባፋኖ ሲገባ በአብሮ አደጎቹ እና በአከባቢው ስፖርት ወዳድ ቤተሰቦች ደማቅ አቀባበል ተድርጓለታል!!
17/07/2026

ደግፎ አለሙ (ዶሬ) ወደ ተወለደባት ከተማ ወደ ዶሬ ባፋኖ ሲገባ በአብሮ አደጎቹ እና በአከባቢው ስፖርት ወዳድ ቤተሰቦች ደማቅ አቀባበል ተድርጓለታል!!

ሲዳማ ቡና የመስመር አጥቂውን ውል ለማራዘም ከስምምነት ደርሷል!
16/07/2026

ሲዳማ ቡና የመስመር አጥቂውን ውል ለማራዘም ከስምምነት ደርሷል!

ሲዳማ ቡና የመስመር አጥቂውን ውል ለማራዘም ከስምምነት ደርሷል የ2018 የሊጉ አሸናፊ በመሆን ሀገራችንን በአፍሪካ መድረክ የሚወክለው ሲዳማ ቡና ለቀጣይ ዓመት ራሱን ለማጠናከር ወደ ዝውው...

Address

Hh
Awassa
HH

Opening Hours

Monday 09:00 - 17:00
Tuesday 09:00 - 17:00
Wednesday 09:00 - 17:00
Thursday 09:00 - 17:00
Friday 09:00 - 17:00
Saturday 09:00 - 17:00
Sunday 09:00 - 17:00

Telephone

+251916441477

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Sidama Buna football Event posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Sidama Buna football Event:

Shortcuts

Share

Category