15/06/2026
ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ ቤቱ ተገኝተን ዛሬ ጠዋት ከቤት ወደ ከህክምና እየወሰዱት እያለ ደገት እንዳረፍ ከቤተሰብ ከልጁ ሰምተናል ።
ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው (ሰሜ ባላገሩ) የሰዉነቱን ክብደት ለመቀነስ የህክምና ክትት እየተደረገለት ነበረ በተጨማሪም በአንዳንድ የጤና ችግሮች በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን ሐበሻ አዲስ ሚዲያ አረጋግጦል።
ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው የተለያዩ ባህላዊ እና ሌሎች ይዘቶቸ ያሏቸው የሙዚቃ ሥራዎችን ለአድማጭ ተመልካች አበርክቷል፡፡
ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው ባለትዳር እና የአራት ልጆች አባት ነበር።
ሰኔ 8 ቀን 2018 ዓ/ም
ሐበሻ አዲስ ሚዲያ ዩቱብ
https://youtube.com/?si=__YlHKRYUEFcdWVX