Addis Mieraf Forum - አዲስ ምዕራፍ ፎረም

Addis Mieraf Forum - አዲስ ምዕራፍ ፎረም ታላቁ የዓድዋ ድል የአባቶቻችንን ጀግንነት፣ የሀገር ፍቅር፤ የነፃነት፣ የአይበገሬነት፣ እና የሕዝቦች አንድነት ሕያው ማሳያ ነው‼️ Adwa Victory - ዓድዋ በልኩ ሲተረክ 130/4

🚨🚨የታሪካዊ ዝግጅት ጥቆማ🚨🚨👇👇👇«ወደ መሠረት መመለስ‼️»ብርሃንን እየቀበሩ በጨለማ መኖር እስከ መቼ⁉️  ታላቁ የ«ክብር ለሀገሬ ዓሊሞች» መርሃ ግብር በታሪካዊው የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚ...
14/08/2026

🚨🚨የታሪካዊ ዝግጅት ጥቆማ🚨🚨

👇👇👇

«ወደ መሠረት መመለስ‼️»

ብርሃንን እየቀበሩ በጨለማ መኖር እስከ መቼ⁉️ ታላቁ የ«ክብር ለሀገሬ ዓሊሞች» መርሃ ግብር በታሪካዊው የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም አዳራሽ

📅 ቀን፦ እሁድ ነሐሴ 24/2018
⏰ ሰዓት፦ ከጠዋቱ 2:30 እስከ ቀኑ 6:30 (ግማሽ ቀን)
📍 ቦታ፦ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም አዳራሽ

"የሀገራችን ዓሊሞች አስተምሮ፣ ተጋድሎ እና እስላማዊ ቅርሶቻችን የማንነታችን መገለጫዎቻችን ናቸው‼️
ክብር ለሀገሬ ዓሊሞች‼️

ለበለጠ መረጃ እና ድጋፍ ለማድረግ፦📞 +251955616161📞 +251987999997📞 +251972115454

"የቀደሙትን ታሪክ አውቀን፣ ለቀጣዩ ትውልድ እናሻግር! ሼር በማድረግ ለሌሎች ያድርሱ‼️ ክብር ለሀገሬ ዓሊሞች‼️
‼️ ‼️

እሁድ ነሐሴ 24 በአካል ተገኝተው የታሪክ ተሳታፊ እንዲሆኑ በታላቅ አክብሮት ተጋብዘዋል። ሼር በማድረግ ለሌሎች ያጋሩ!
#በነፃ

አዘጋጅ፦ ሆራይዘን ሚዲያ ግሩፕ (Horizon Media Group) & አዲስ ምዕራፍ ፎረም"The Power of Imagination

#ክብርለሀገሬዓሊሞች

#ብርሃንእየቀበሩበጨለማመኖር

Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
Adwa Victory Memorial-የዓድዋ ድል መታሰቢያ
Ustaz Abubeker Ahmed/ ኡስታዝ አቡበከር አህመድ.
Engr/Ustaz Bedru Hussein - በድሩ ሁሴን
Ahmedin Jebel-አሕመዲን ጀበል
Ustaz Kamil Shamsu-offical
Ustaz Yassin Nuru / ياسين نورو

🌙 ክብር ለሀገሬ ዓሊሞች‼️      🥰🥰🥰🤩🤩🤩👇👇"ወደ መሠረት መመለስ‼️" እና "ብርሃን እየቀበሩ በጨለማ መኖር‼️" በሚሉ መሪ ቃሎች የመልካም ስብዕና አርዐያዎቻችንን ታሪክ እና ቅርሰ-ውር...
07/08/2026

🌙 ክብር ለሀገሬ ዓሊሞች‼️
🥰🥰🥰🤩🤩🤩👇👇

"ወደ መሠረት መመለስ‼️" እና "ብርሃን እየቀበሩ በጨለማ መኖር‼️"

በሚሉ መሪ ቃሎች የመልካም ስብዕና አርዐያዎቻችንን ታሪክ እና ቅርሰ-ውርስ ሕያው የምናደርግበት፤ ጅምር እና አዳዲስ ሥራዎችን የምናስተዋውቅበት እና የምናስቀጥልበት ልዩ የመድረክ ዝግጅት ‼️

📅 ቀን፦ እሁድ ነሐሴ 24/2018
⏰ ሰዓት፦ ከጠዋቱ 2:30 እስከ ቀኑ 6:30 (ግማሽ ቀን)
📍 ቦታ፦ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም አዳራሽ

"የሀገራችን ዓሊሞች አስተምሮ፣ ተጋድሎ እና እስላማዊ ቅርሶቻችን የማንነታችን መገለጫዎቻችን ናቸው‼️

ይህንን ታሪካዊ እና ልዩ መድረክ ለማሳካት እና የዓሊሞቻችንን ብርሃን ለተተኪው ትውልድ ለማጋራት ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።

ለበለጠ መረጃ እና ድጋፍ ለማድረግ፦📞 +251955616161📞 +251987999997📞 +251972115454

አዘጋጅ፦ ሆራይዘን ሚዲያ ግሩፕ (Horizon Media Group) & አዲስ ምዕራፍ ፎረም
"The Power of Imagination ‼️

"የቀደሙትን ታሪክ አውቀን፣ ለቀጣዩ ትውልድ እናሻግር!🙏 ሼር በማድረግ ለሌሎች ያድርሱ🙏

Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
Ustaz Abubeker Ahmed/ ኡስታዝ አቡበከር አህመድ.
Ahmedin Jebel-አሕመዲን ጀበል
Engr/Ustaz Bedru Hussein - በድሩ ሁሴን
Ustaz Yassin Nuru / ياسين نورو
Adwa Victory Memorial-የዓድዋ ድል መታሰቢያ
Bilal Media BST Nejashi TV Minber Tv/ሚንበር ቲቪ
Addis Mieraf Forum - አዲስ ምዕራፍ ፎረም
Horizon Podcast Osman Hamza


#ብርሃንእየቀበሩበጨለማመኖር #ክብርለሀገሬዓሊሞች
#ዓድዋ #ዓድዋበልኩሲተረክ
#ኢትዮጵያ

ክብር ለሀገሬ ዓሊሞች‼️ 📅 ቀን፦ እሁድ ነሐሴ 24/2018 ⏰ ሰዓት፦ ከጠዋቱ 2:30 እስከ ቀኑ 6:30 (ግማሽ ቀን)📍 ቦታ፦ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም አዳራሽ
25/07/2026

ክብር ለሀገሬ ዓሊሞች‼️

📅 ቀን፦ እሁድ ነሐሴ 24/2018
⏰ ሰዓት፦ ከጠዋቱ 2:30 እስከ ቀኑ 6:30 (ግማሽ ቀን)
📍 ቦታ፦ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም አዳራሽ

🚨የፕሮግራም ለውጥ ጥቆማ🚨👇👇👇  ክብር ለሀገሬ ዓሊሞች‼️ "ወደ መሠረት መመለስ‼️" እና "ብርሃን እየቀበሩ በጨለማ መኖር‼️" በሚሉ መሪ ቃሎች  ቅዳሜ ሐምሌ 18/2018 በዓድዋ ድል መታሰ...
20/07/2026

🚨የፕሮግራም ለውጥ ጥቆማ🚨

👇👇👇



ክብር ለሀገሬ ዓሊሞች‼️

"ወደ መሠረት መመለስ‼️" እና "ብርሃን እየቀበሩ በጨለማ መኖር‼️" በሚሉ መሪ ቃሎች ቅዳሜ ሐምሌ 18/2018 በዓድዋ ድል መታሰቢያ አዳራሽ የምንከውነው ልዩ የመድረክ ዝግጅታችን በሀገራዊው ምክክር ጉባኤ ምክንያት ከኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የበላይ ኃላፊዎች በቀረበልን ምክረ ሐሳብ መሠረት ወደ እሁድ ነሐሴ 24/2018 ማሸጋገራችን ከታላቅ ይቅርታ እናሳውቃለን::

"የሀገራችን ዓሊሞች አስተምሮ፣ ተጋድሎ እና እስላማዊ ቅርሶቻችን የማንነታችን መገለጫዎቻችን ናቸው‼️
ክብር ለሀገሬ ዓሊሞች‼️

📅 ቀን፦ እሁድ ነሐሴ 24 /2018
⏰ ሰዓት፦ ከጠዋቱ 2:30 እስከ ቀኑ 6:30 (ግማሽ ቀን)
📍 ቦታ፦ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም አዳራሽ

ለበለጠ መረጃ እና ድጋፍ ለማድረግ፦📞 +251955616161📞 +251987999997📞 +251972115454

አዘጋጅ፦ ሆራይዘን ሚዲያ ግሩፕ (Horizon Media Group) & አዲስ ምዕራፍ ፎረም"The Power of Imagination ‼️

"የቀደሙትን ታሪክ አውቀን፣ ለቀጣዩ ትውልድ እናሻግር! ሼር በማድረግ ለሌሎች ያድርሱ‼️ ክብር ለሀገሬ ዓሊሞች‼️

#ክብርለሀገሬዓሊሞች
#ብርሃንእየቀበሩበጨለማመኖር
#ዓድዋ #ዓድዋበልኩሲተረክ
#ኢትዮጵያ
Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
Adwa Victory Memorial-የዓድዋ ድል መታሰቢያ
Mayor Office of Addis Ababa
Addis Mieraf Forum - አዲስ ምዕራፍ ፎረም
Horizon Podcast Minber Tv/ሚንበር ቲቪ
Nejashi TV Bilal Media BST Hussen Kedir
Anwar Ahmed Osman Hamza

15/07/2026

🚨የፕሮግራም ለውጥ ጥቆማ🚨

👇👇👇



ክብር ለሀገሬ ዓሊሞች‼️

"ወደ መሠረት መመለስ‼️" እና "ብርሃን እየቀበሩ በጨለማ መኖር‼️" በሚሉ መሪ ቃሎች ቅዳሜ ሐምሌ 18/2018 በዓድዋ ድል መታሰቢያ አዳራሽ የምንከውነው ልዩ የመድረክ ዝግጅታችን በሀገራዊው ምክክር ጉባኤ ምክንያት ከኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የበላይ ኃላፊዎች በቀረበልን ምክረ ሐሳብ መሠረት ወደ እሁድ ነሐሴ 24 2018 ማሸጋገራችን ከታላቅ ይቅርታ እናሳውቃለን::

"የሀገራችን ዓሊሞች አስተምሮ፣ ተጋድሎ እና እስላማዊ ቅርሶቻችን የማንነታችን መገለጫዎቻችን ናቸው‼️
ክብር ለሀገሬ ዓሊሞች‼️

📅 ቀን፦ እሁድ ነሐሴ 24 /2018
⏰ ሰዓት፦ ከጠዋቱ 2:30 እስከ ቀኑ 6:30 (ግማሽ ቀን)
📍 ቦታ፦ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም አዳራሽ

ለበለጠ መረጃ እና ድጋፍ ለማድረግ፦📞 +251955616161📞 +251987999997📞 +251972115454

አዘጋጅ፦ ሆራይዘን ሚዲያ ግሩፕ (Horizon Media Group) & አዲስ ምዕራፍ ፎረም"The Power of Imagination ‼️

"የቀደሙትን ታሪክ አውቀን፣ ለቀጣዩ ትውልድ እናሻግር! ሼር በማድረግ ለሌሎች ያድርሱ‼️ ክብር ለሀገሬ ዓሊሞች‼️

#ክብርለሀገሬዓሊሞች

#ብርሃንእየቀበሩበጨለማመኖር

Ustaz Abubeker Ahmed/ ኡስታዝ አቡበከር አህመድ.
Engr/Ustaz Bedru Hussein - በድሩ ሁሴን
Ahmedin Jebel-አሕመዲን ጀበል Abubeker Alemu Muhe
Ustaz Kamil Shamsu-offical
Ustaz Yassin Nuru / ياسين نورو
ዲኑ ዓሊ /አቡሱመያ/ የታላቁ አንዋር መስጂድ ወጣት ጀመዓ
Asmamaw ahmed ነፃአለም Netsalem ዐብዱልጀሊል ሸኽ ዐሊ ካሳ/ Abduljelil Ali

  ‼️  ‼️
09/07/2026

‼️ ‼️

🎬 ወገን እየተደምማመጥን❗እየተግባባባን እንጂ‼️👂👁️
🌹🌹🌹 🥰🥰🥰 👇👇👇

እኔ እኮ የኢትዮጵያን ሙስሊም 'ለከተማ አመጽ' ወይም 'ለጫካ የትጥቅ ትግል' አይደለም እኮ እየጠራሁት ወይም ታደምልኝ ብዬ እየጋበዝኩት ያለሁት።

"ክብር ለሀገሬ ዓሊሞች!!" "ወደ መሠረት መመለስ‼️" እና "ብርሃን እየቀበሩ በጨለማ መኖር‼️" ...እነዚህ ጥልቅ መሪ ቃሎች ከጊዜያዊ የኪነ-ጥበብ መድረክ እና የፊልም ሥራ (የሲኒማ ጥበብ) ባለፈ የማንነት ፣ የኃይማኖት ሊቃውንት (ኡለማ) ዘመን ተሻጋሪ አበርክቶ እና እስላማዊ ቅርሶቻችንን በዘላቂነት ለመጠበቅና ለመጪው ትውልድ በተገቢው መንገድ ለማስተላለፍ ቢሆኑ እንጂ ....

የፊልም ኢንደስትሪ (የሲኒማ ጥበብ) የአንድን ሀገር ባህል፣ ታሪክ እና ማንነት ለዓለም ለማስተዋወቅ እንዲሁም ከፍተኛ የኢኮኖሚ ገቢ ለማስገኘት ያለውን ትልቅ አቅም መተንተን በይደር እናቆየውና...

እና እንዴት ወይም በምን ሒሳብ ነው ይህን የመሰለ ታሪካዊ እና ዘመን ተሻጋሪ ሥራን በጋር እንስራ ብሎ መንቀሳቀስ እና ዝግጅት መከወን እንዲሁም ሕዝበ ሙስሊሙን ለዚህ የተቀደሰ ሐሳብ መጋበዝ (RISK) የሚሆነው... ⁉️ ወይም ማህበረሰብን አደጋ ላይ መጣል የሚሆነው.... ⁉️

ወገን እየተደምማመጥን❗እየተግባባባን እንጂ❗
🔶🔶 🔶🔷 🔷🔷 🌛🌙 🌟🌟

እኔ በኩሌ አዲስ ምዕራፍ ፎረም የተሰኘው የሐሳብ ሜዳ የመድረክ ዝጅግትን ጨምሮ መሰል ኃይማኖታዊ ፣ሀገርዊ እና ቀጠናዊ ጉዳዮዮች ላይ ትኩረት አድርጌ የምሰራው በሙስሊም ኢትዮጵያውያን እየተሰተዋለ የሚገኘው የሁሉን ነገር ተቀባይነት፣ የራዕይና አንድነት ማጣት እንዲሁም ሥር የሰደደ የማንነት ቀውስ ችግር ተቋማዊ እና ምሁራዊ መፍትሔ ይሻል ብዬ ስለማምን ነው።

በተለይ ብሔራዊ አጀንዳ የመቅረፅም ሆነ ሀገራዊ መግባባት ላይ የተመሰረተ ህብረ ብሔራዊ ማንነት ግንባታ ሊሳካ የሚችለው በእውቀት ማምረት ሂደት በሚኖረን ጉልህ እንቅስቃሴ ሲሆን ፤ መሰል እውቀትን ለማምረትና ወደ ሕዝባዊ አጀንዳነት ለማሳደግ የዚህ አይነት ምሁራዊ የውይይት መድረኮች ሚና ቀላል እንደማይሆን እሙን ነው።

ይህንን ታላቅ የትውልድ አደራና ኃላፊነት ከመጠባበቅና ከመፈራረጅ ይልቅ (Nation and Narration Building) ላይ የበኩሌን አስተዋፀኦ ለማበርከት ከራስ ለራስ የተሰጠ አደራ ቢሆን እንጂ ያለ ደረጃ መንጠራራት አልያ የገነዘብ ኪሳራ ሱስ ኖሮብኝ እንዳልሆነ ግንዛቤ ይያዝልኝ። በዚህ የሚመጣን የገንዘብ ኪሳራ እና የሞራል ስብራትን አንድ ቀን ጌታዬ አላህ ይክሰኛል ። ይህ ደሞ ጽኑ እምነቴ ነው‼️

የሆኖ ሆኖ... 🌟 ለማንኛውም ..🌛

👇👇👇

"ክብር ለሀገሬ ዓሊሞች!!" "ወደ መሠረት መመለስ‼️" እና "ብርሃን እየቀበሩ በጨለማ መኖር‼️" በሚሉ መሪ ቃሎች የመልካም ስብዕና አርዐያዎቻችንን ታሪክ እና ቅርሰ-ውርስ ሕያው የምናደርግበት፤ ጅምር እና አዳዲስ ሥራዎችን የምናስተዋውቅበት እና የምናስቀጥልበት ልዩ የመድረክ ዝግጅት ለግማሽ ቀን ለተጋባዥ እንግዶች ለማቅረብ ዝግጅታችንን አጠናቀናል። እርሶውም በዚህ ታላቅና ታሪካዊ ዝግጅት ላይ በክብር እንግድነት ይገኙልን ዘንድ በአክብሮት ጋብዤዎታለሁ::

"የሀገራችን ዓሊሞች አስተምሮ፣ ተጋድሎ እና እስላማዊ ቅርሶቻችን የማንነታችን መገለጫዎቻችን ናቸው‼️
"ክብር ለሀገሬ ዓሊሞች!!"

አክባሪያችሁ ዑስማን መሐመድ ሐምዛ የፊልም ፕሮዱዩሰር እና ዳይሬክተር

📅 ቀን፦ እሁድ ነሐሴ 24/2018

⏰ ሰዓት፦ ከጠዋቱ 2:30 እስከ ቀኑ 6:30 (ግማሽ ቀን)

📍 ቦታ፦ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም አዳራሽ

ለበለጠ መረጃ እና ድጋፍ ለማድረግ፦📞 +251955616161📞 +251987999997📞 +251972115454
አዘጋጅ፦ ሆራይዘን ሚዲያ ግሩፕ (Horizon Media Group) & አዲስ ምዕራፍ ፎረም"The Power of Imagination ‼️

"የቀደሙትን ታሪክ አውቀን፣ ለቀጣዩ ትውልድ እናሻግር! ሼር በማድረግ ለሌሎች ያድርሱ‼️ ክብር ለሀገሬ ዓሊሞች‼️

Ethiopian Islamic Affairs Supreme Council
የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ም/ቤት
የታላቁ አንዋር መስጂድ ወጣት ጀመዓ
Ustaz Abubeker Ahmed/ ኡስታዝ አቡበከር አህመድ.
Ustaz Yassin Nuru / ياسين نورو
Ustaz Kamil Shamsu-offical Ustaz Khalid Kibrom
Engr/Ustaz Bedru Hussein - በድሩ ሁሴን
Horizon Podcast Osman Hamza
Addis Mieraf Forum - አዲስ ምዕራፍ ፎረም

🎬 “ክብር ለሀገሬ ዓሊሞች‼️” – ከፊልም ባሻገር 🤔👀🇪🇹🇪🇹🔶🔶▶️⏩⏭️🔶🔶🟣🟣🔴🔴🔷🔷ከሦስት ዓመት በላይ በስደት ከ ቆየሁባት ቱርኪዬ ወደ ሀገሬ ስመለስ  ከወዳጅ ዘመዶች እጠየቅ ከነበረው ተደ...
02/07/2026

🎬 “ክብር ለሀገሬ ዓሊሞች‼️” – ከፊልም ባሻገር 🤔👀

🇪🇹🇪🇹🔶🔶▶️⏩⏭️🔶🔶🟣🟣🔴🔴🔷🔷

ከሦስት ዓመት በላይ በስደት ከ ቆየሁባት ቱርኪዬ ወደ ሀገሬ ስመለስ ከወዳጅ ዘመዶች እጠየቅ ከነበረው ተደጋጋሚ ጥያቄ አንዱ ለምን በዚህ ግዜ ወደ ሀገር ቤት ተመለስክ ⁉️ እዛው አትማርም ወይ አትሰራም ነበር ... ⁉️ አልያም ወደ ምዕራቡ ዓለም እንደነ እከሌ አትጓዝም ነበር... ⁉️ የሚሉ ነበር...

እኔ የዋህ 🤩"... የድምፃችን ይሰማ ትግልን ጨምሮ በጅምር የተውኳቸውን ሥራዎቼን ለመጨረስ... " እላቸው ነበር.... 🤩🤩 በተለይ በአጭር የስደት ሕይወቴ የደረሰብኝ ያዩ የሰሙ ደሞ የአንተ ሕይወት በራሱ አንድ ፊልም ወይም መፀሐፍ ይወጣዋል እና.... የስደት ሕይወትህን ፃፈው አልያ ፊልም አድርገው "....ይሉኝም ነበር ::

ለኔ ግን የ “ክብር ለሀገሬ ዓሊሞች‼️” ፊልም ሥራና ምርቃት ውጣ ውረድ ራሱን የቻለ አንድ ዘጋቢ ፊልም ይወጣዋል ባይ ነኝ :: .... ይህን ጉዳይ በሌላ ግዜ እመልስበታለሁ ::

በ 1990ዎቹ አጋማሽ ጀምሮ ቢያንስ አንድ እስላማዊ የራዲዮ እና የቴሌቭዥ ጣቢያ እናቋቁም ወይም ይኑረን' በሚል ምክረ ሐሳብ (proposal) አዘጋጅቼ በወቅቱ በማበረሰባችን ዘንድ ተፅዕኖ ፈጣሪ ለሆኑ ተቋማት እና ግለሰቦች ባቀረብኩበት ወቅት ይሰጠኝ የነበረው ምላሽ እጅግ አደንጋጭ የነበረው ቢሆንም ከፊሎች በቀናነት ... ይህ ሐሳብ ( ‼️ እና ‼️) ወደ ፊልም መቀየርን ጨምሮ... "ከዘመኑ የቀደመ ሐሳብ ነውና ማን ይረዳሃል⁉️ ሲሉኝ .... ከፊሎች ደሞ.... "እስላማዊ ሚዲያ ለልማት" Islamic Media for Development " የሚለውን "ነፃ ሚዲያ ለልማት‼️ ብትሉት የአደናቃፊዎችን ትኩረት ይቀንስላችኋል::... ሲሉኝ..... ሌሎች ደግሞ ይህን ከመሰለህ በማህበረሰባችን ዘንድ አዲስ ከሆነ እና ግዙፍ ፕሮጀክት ከምትጀምር ቀለል ካሉ እና በአነስተኛ ወጪ የሚሰሩ... "የትርጉም ሥራዎች"... ለምን አትጀምርም ሲሉኝ "... እና የመሳሰሉት... 'ክፉ ክፉ' ሃሳቦችን ትቻቸው ነው🤩 በነገራችን ላይ "ባለ ራዕይ ትውልድ" የሚልን ጨምሮ ከህንዱ Islamic Research Foudation የተቀዳ የመድረክ ዝግጅት ሃሳብም ነበረኝ 🤔... "ዑማውን ታስበላለህ" ተው ተብዬም ትቻለሁ 🤩....

የኔ የልቤ መሻት ግን ፊልም ሥራ ነበርና በተለይ ዘጋቢ እና ጥናታዊ ፊልሞች.... ትኩረቴን ወደዛው አዙሬ ( ‼️ በሕይወት ያሉትንም ያለፉትንም እንዲመሰገኑ እና ዘመን ተሻጋሪ አበርክቷቸው ደሞ እውቅና እንዲያገኝ የሚያግዝ ‼️) የሚለው ደሞ በትውልዱ 'አፍንጫ ሥር' ታላላቅ ዓሊሞች በሞት መነጠቃችን የኔን ትውልድ ቁጭት ውስጥ ብከትልኝ በሚል የተመረጡ ዓሊሞች ታሪክን ፊልም ለማድረግ ከማህበረሰባችን ገንዘብ ለማሰባሰብ የጀመርኩት ወቅት ትዝ ሲለኝ 👀የነበረው ውጣውረድ 🤔🤔....

በወቅቱ አንድ ዘጋቢ ፊልም ለመሥራት የቪሲዲ እና ዲቪዲ ማባዣን ሳይጨምር ከ 30 ሺህ እስከ 40 ሺህ ይፈጅ ነበርና ይህን ለመሳካት የነበረ የሥራውን ፋይዳ 'የማስረዳት ጫና..' እንኳን ትላንት ዛሬ 👀 የአሁኑስ ይባስ 🤔 እንዲሉ....

በዚህ ዘመን ታሪኬ ፣ ቅርሰውርሴ ፣ የሀገር ባለውለታ ሊቃውንት ፣ የሀገር እና ሕዝብ ፍቅር ፣ የትውልድ አደራ ፣ የትውልድ ቅብብሎሽ ፣ ዓድዋ በልኩ ሲተረክ ፣ የሥነ ራዕይ ጥበብ.... ዘመን ተሻጋሪ ዘጋቢ/ጥናታዊ የፊልም ሥራ .... ምናምን ማለት.... የሞኝ ሥራ እስኪመስል ድረስ....



በዚህ ዘመን ከሺህ አራት መቶ ዓመታት በላይ ባስቆጠረው "የእስላማዊ የእውቀት ምርት እና ሽግግር በኢትዮጵያ" እንዲሁም በዚህ ሒደት የሙስሊም ሊቃውንት( ዑለማ ) ሚናን በሥነ ራዕይ ጥበብ ወይም ፊልም ለማውጣት ወይም ለመሥራት ማሰብ.... ይቀጥላል..

ይህን ጉዳይ ወደፊት እመለስበታለሁ.... "ጥሩ ፀሐፊ ለመሆን የምታውቀውን ፃፍ... እንዲሉ የማውቀን ፣ የምወደውን ፣ እና ትውልድ የሚጠቅም ዘመን ተሻጋሪ ሥራ ለመሥራት ከመሻት አንፃር እንጂ... ለሌላም አልነበረ ....
👇👇👇

ክብር ለሀገሬ ዓሊሞች‼️
🥰🥰🌹🌹🌹🥰🥰

"ወደ መሠረት መመለስ‼️" እና "ብርሃን እየቀበሩ በጨለማ መኖር‼️" በሚሉ መሪ ቃሎች ቅዳሜ ሐምሌ 18/2018 በዓድዋ ድል መታሰቢያ አዳራሽ የምንከውነው ልዩ የመድረክ ዝግጅታችን የመልካም ስብዕና አርዐያዎቻችንን ታሪክ እና ቅርሰ-ውርስ ሕያው የምናደርግበት፤ ጅምር እና አዳዲስ ሥራዎችን የምናስተዋውቅበት እና የምናስቀጥልበት ነውና ይህንን ታሪካዊ እና ልዩ መድረክ ለማሳካት እና የዓሊሞቻችንን ብርሃን ለተተኪው ትውልድ ለማጋራት ሁላችሁም በአክብርዎት ተጋብዛችኋል።

"የሀገራችን ዓሊሞች አስተምሮ፣ ተጋድሎ እና እስላማዊ ቅርሶቻችን የማንነታችን መገለጫዎቻችን ናቸው‼️
ክብር ለሀገሬ ዓሊሞች‼️

አክባሪያችሁ ዑስማን መሐመድ ሐምዛ ፕሮዱዩሰር እና ዳይሬክተር

📅 ቀን፦ ቅዳሜ ሐምሌ 18/2018
⏰ ሰዓት፦ ከጠዋቱ 2:30 እስከ ቀኑ 6:30 (ግማሽ ቀን)
📍 ቦታ፦ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም አዳራሽ

ለበለጠ መረጃ እና ድጋፍ ለማድረግ፦📞 +251955616161📞 +251987999997📞 +251972115454

አዘጋጅ፦ ሆራይዘን ሚዲያ ግሩፕ (Horizon Media Group) & አዲስ ምዕራፍ ፎረም"The Power of Imagination ‼️

"የቀደሙትን ታሪክ አውቀን፣ ለቀጣዩ ትውልድ እናሻግር! ሼር በማድረግ ለሌሎች ያድርሱ‼️ ክብር ለሀገሬ ዓሊሞች‼️

‼️ #ክብርለሀገሬዓሊሞች‼️
‼️
#ብርሃንእየቀበሩበጨለማመኖር ‼️

Ustaz Abubeker Ahmed/ ኡስታዝ አቡበከር አህመድ.
Engr/Ustaz Bedru Hussein - በድሩ ሁሴን
Ahmedin Jebel-አሕመዲን ጀበል
Ustaz Yassin Nuru / ياسين نورو
Ustaz Kamil Shamsu-offical
Asmamaw Ahmed Hussen Kedir

Addis Mieraf Forum - አዲስ ምዕራፍ ፎረም
Horizon Podcast Osman Hamza

Address

Addis Ababa
5313

Telephone

+251799902899

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Addis Mieraf Forum - አዲስ ምዕራፍ ፎረም posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Addis Mieraf Forum - አዲስ ምዕራፍ ፎረም:

Shortcuts

Share

Category